English
መፅሐፍት
/
ብሉይ ኪዳን
/
መዝሙረ ዳዊት
/
ምዕራፍ 117
ምዕራፍ 117
1
አሕዛብ ሁላችሁ፥ እግዚአብሔርን አመስግኑት፥ ወገኖችም ሁሉ ያመስግኑት፤
2
ምሕረቱ በእኛ ላይ ጸንታለችና፤ የእግዚአብሔርም እውነት ለዘላለም ትኖራለች። ሃሌ ሉያ።
←
→