English
መፅሐፍት
/
ብሉይ ኪዳን
/
መዝሙረ ዳዊት
/
ምዕራፍ 134
ምዕራፍ 134
1
እነሆ፥ እግዚአብሔርን ባርኩ፥ በአምላካችን ቤት አደባባዬች የምትቆሙ እናንተ የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ።
2
በሌሊት በቤተ መቅደስ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፥ እግዚአብሔርንም ባርኩ።
3
ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር ከጽዮን ይባርክህ።
←
→